Apartment for sale price in Ethiopia

Price : 1.00 ETB

Description

ወለድ የሌለው የዱቤ ሽያጭ +በኢትየጵያ ብር ተዋውለው በኢትዮጵያ ብር ይክፈሉ። ደግሞ የማይገኝ እድል 95% የተጠናቀቀ አፓርትመንት በፒያሳ ሰባራ ባቡር በሲካር ትሬዲንግ ለሽያጭ የቀረበ በከፍተኛ ጥራት የተገነባ  ለመኖርያ፣ ለገስት ሃውስ፣ ለኪራይ እንዲሁም ለአዋጭ ኢንቨስትመንት የሚሆን እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንት  አሳንስር ያለው፣ መብራት ቢጠፋ ጄንሬተር፣ በቂ የውሃ ማጠራቀሚያ፣ ለተለያዩ ዝግጅቶች የሚሆን  የተንጣለለ ቴራስ.......እና ሌላም ሌላም ያለው ቅንጡ አፓርትመንት በምቹ አከፋፈል   በከፊል ግንባታ አማራጭ ስለቀረበልዎ ፈጥነው የራስዎን ይውሰዱ። #የቤቶች ስፋት፡- ባለ 2 መኝታ 117 ፣126 እና 132 ካሬ #ቅድሚያ ክፍያ ከ30-40% ብቻ ቀሪውን በ 6 ወይም 8 ጊዜ ክፍያ # ማስረከብያ ጊዜ፡ 1አመት #ቦታ ለመያዝ እና ሳይት ለመጎብኘት አሁኑኑ ይደውሉ።

Share this with your friends