Ads
የ ከባድ መኪና ሹፌር Job Vacancy in Ethiopia
Posted On: Apr 21, 2021
Deadline Date: May 08, 2021
The Deadline for this job has already passed!
Company: አል-አሰብ ጀነራል ትራንስፖርት እና ኮንትራክቲንግ ኢስታብሊሽመንት
Job Description
ድርጅታችን አል አሰብ ጀነራል ትራንስፖርትና ኮንስትራክሽን ኢስታብሊሽመንት በኢትዮጵያ ቅርንጫፍ በምእራብ ኦሮሚያ አል በለከቲ-ገለምሶ-ሚቻራ ለሚያካሄደው ፕሮጀክቶች ቀጥሎ በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች ብቃት ያላቸውን ባለሞያዎች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
Job Requirements
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ-------5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ወይም ደረቅ 2 ያለው፤ በከባድ መኪና አሽከርካሪነት በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ ቢያንስ 5 ዓመት በተመሳሳይ የስራ መደብ የሰራ፡፡
ብዛት-----8
How to Apply
The Deadline for this job has already passed!
የስራ ቦታ ፡- በ ፕሮጀክት ሣይት
ደመወዝ፡- በስምምነት
ከላይ በዝርዝር የተጠቀሱትን የትምህርት ደረጃ ተፈላጊ ችሎታ እና የስራ ልምድ የምታሟሉ አመልካቾች ማስረጃችሁን ዋናዉን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ የምታመለክቱበትን የስራ መደብ የሚጠቅስ ማመልከቻ ደብዳቤ ጋር በማያያዝ ቦሌ አለም ህንፃ/ሲኒማ በስተጀርባ 200 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው የድርጅቱ ቢሮአችን እስከ ሚያዝያ 30 ቀን 2013 ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በተጨማሪም
በኢሜል አድራሻችን በኩል ሙሉ ማስረጃችሁን በማያያዝ በ alasabethiopia@gmail.com/muna@alasab.com
ለበለጠ መረጃ በ 0116 26 30 20 መደወል ይቻላል፡፡
Share this with your friends
Ads
Ads