Ads
ሲስተም አድሚንስትሬቲቭ Job Vacancy in Ethiopia
Posted On: May 27, 2021
Deadline Date: Jun 01, 2021
The Deadline for this job has already passed!
Company: የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት
Job Description
ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ መደቦች ላይ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
Job Requirements
የትምህርት ዝግጅትና የስራ ልምድ……... በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ፤ በኮምፒውተር ኢንጅነሪንግ፤ ሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ፤ ኮሙኒኬሽን ኢንጅነሪንግ፤ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፤ኢንፎርሜሽን ሲስተም፤ በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም፤ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ፤ በኮምፒውተር ሳይንስ ተመሳሳይ ዲግሪና 6 ዓመት የስራ ልምድ
ብዛት…….1
ደረጃ…….XIII
የደመወዝ መጠን……8,017.00
How to Apply
The Deadline for this job has already passed!
1. የስራ ቦታ ፡- አዲስ አበባ
2. የመመዝገቢያ ቀን ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት
3. የመመዝገቢያ ቦታ ፡- ከስታዲየም ወደ ሳሪስ በሚወስደው መንገድ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው መዓዛ ደሳለኝ ታወር ህንጻ 5ኛ ፎቅ
የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
Share this with your friends
Ads
Ads