Ads

Admin & Logistics Officer Job Vacancy in Ethiopia

Posted On: Jun 13, 2021

Deadline Date: Jun 27, 2021

The Deadline for this job has already passed!

Company: OK Plastics PLC

Job Description

- Sex:- F/M

- Required No:- 1

Job Requirements

- BA in Logistics & Supplies Management, Management or other related fields

- Minimum two years solid experience in reputable company

How to Apply

The Deadline for this job has already passed!

የቅጥር ሁኔታ፡ በቆሚነት፤ ደመወዝ፤ በስምምነት በቃሊቲና አካባቢዉ /ዙሪያዉ/ ነዋሪ ቢሆን ይመረጣል፡፡

ከላይ የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታሞሉ ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀን ዉስጥ ኦሪጅናል የት/ት ማስረጃ እና የስራ ልምድ ከማይመለስ ፎቶኮፒ ጋር ድርጅቱ ቅጥር ግቢ ዉስጥ ይዛችሁ በመምጣት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን;;

አድራሻ፦ ቃሊቲ ኢንዱስትሪ መንደር 40/60 ኮንዶምኒየም ገብርኤል አካባቢ ከፉሪ ት/ት ቤት አለፍ ብሎ፡፡

ስልክ፦ 0114 39 62 69/ 0114 39 25 84/ ኢሜይል፦ [email protected]

 

Share this with your friends

Ads

Ads