Ads
ከፍተኛ የባለድርሻ አካላት ኦፊሰር /Sr. Stakeholders Officer/ Job Vacancy in Ethiopia
Posted On: Jun 29, 2021
Deadline Date: Jul 02, 2021
The Deadline for this job has already passed!
Company: ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት
Job Description
የኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ የውስጥ/የውጭ ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ የማዕከሉ ሰራተኞች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 05/አምስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት የሰው ኃብት ልማትና ጠ/አገልግሎት መምሪያ በመቅረብ ወይም በኢ-ሜይል [email protected] እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡
Job Requirements
የሥራ መደቡ ደረጃ------VIII
ለሥራ መደቡ የሚፈለግ የስራ ልምድ እና የትምህርት ደረጃ--------MA/BA in Communication and journalism, Management public administration, or related 0/4 years Experience
How to Apply
The Deadline for this job has already passed!
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-554-00-34/011-505-60-45/0921-02-64/0911-45-94-49 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡
Share this with your friends
Ads
Ads