Ads

Construction Superintendent Job Vacancy in Ethiopia

Posted On: May 03, 2022

Deadline Date: May 07, 2022

The Deadline for this job has already passed!

Company: Ethio Canadian Business Group PLC

Job Description

ድርጅታችን ኢትዮ ካናድያን ቢዝነስ ግሮፕ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከታች የተዘረዘሩትን አመልካቾችን መቅጠር ይፈልጋል፡፡

Job Requirements

Qualification & Work Experience--------Diploma From Tech.School. 4 years & bove Out Of Which One year experience in Asphalt Construction Or Maintenance Projects.

Required No---------1

Job Location --------Project (Combolcha Area)

How to Apply

The Deadline for this job has already passed!

ከላይ የተገለፀዉን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተክታታይ የሥራ ቀናት ቃሊቲ ሽገር ዳቦ 100 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው ዋና ቢሮዋችን በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር  ፦ 09-18-25-82-07/0114-39-34-43/011-4-39-34-38/41/43

Share this with your friends

Ads

Ads