Ads

ጨረታ ሥራ የሚሣተፍ Job Vacancy in Ethiopia

Posted On: Jul 12, 2022

Deadline Date: Jul 15, 2022

The Deadline for this job has already passed!

Company: ኤ እና ኤም ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

Job Description

ኤ እና ኤም ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች የተገለጹትን ክፍት የሥራ ቦታዎች ብቁ አመልካችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

Job Requirements

ብዛት-------1

የት/ደረጃ-----በኮሌጅ ባችለር ዲግሪ የተመረቀ/ች

የስራ ልምድ------5 ዓመት እና ከዚያም በላይ

ተጨማሪ ችሎታ------በማንኛውም ሚዲያ ላይ በማንኛውም ጨረታ ተከታትሎ ድርጅቱን ማሣተፍ

How to Apply

The Deadline for this job has already passed!

የሥራ አድራሻ - አዲስ አበባ

ደመወዝ - በስምምነት

ስልጠና የማያስፈልገው/ጋት ራስን ችሎ የሚሠራ መሆን አለበት፡፡

የመመዝገቢያ ጊዜ - ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ለ5 ተከታታይ ቀናት፡፡

አድራሻ - ኤ እና ኤም ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ጎተራ ወንጌላዊት ህንፃ አጠገብ

የምዝገባ ቦታ - በድርጅቱ አስተዳደር መምሪያ ቢሮ ጎተራ ወንጌላዊት ህንፃ አጠገብ

እያንዳንዱ አመልካች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ማቅረብ አለበት፡፡

ስልክ - +251--

Share this with your friends

Ads

Ads