የነገረ-ፈጅ ባለሙያ Job Vacancies in Ethiopia

Posted On: May 27, 2021

Deadline Date: Jun 01, 2021

Job By: የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት

Job Description

ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ መደቦች ላይ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

Ads

Job Requirements

የትምህርት ዝግጅትና የስራ ልምድ……... በህግ የባችለር ዲግሪና 7 ዓመት የስራ ልምድ በህግ ማስትሬት ዲግሪ 5 ዓመት ወይም በህግ ዶክትሬት

ብዛት…….1

ደረጃ…….XVI

የደመወዝ መጠን……9,056.00

How to Apply

1.      የስራ ቦታ ፡- አዲስ አበባ

2.     የመመዝገቢያ ቀን ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት

3.     የመመዝገቢያ ቦታ ፡- ከስታዲየም ወደ ሳሪስ በሚወስደው መንገድ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው መዓዛ ደሳለኝ ታወር ህንጻ 5ኛ ፎቅ

   የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

Ads

Tags

Legal Legal Officer low

Recent Job Vacancies in Ethiopia

Branch Sales Agents

Company: Selam Network PLC

Posted On: Aug 05, 2025

Senior Accountant

Company: leofam import and Export

Posted On: May 13, 2024

Forward Logistics Technologies

Company: Graphic Designer & Social Media Specialist

Posted On: Apr 29, 2024

Business

Company: Project Management Office Manager

Posted On: Apr 29, 2024

Speech and Language Therapist

Company: Rapha Physiotherapy Center

Posted On: Mar 07, 2024

Physiotherapist

Company: Rapha Physiotherapy Center

Posted On: Mar 07, 2024

UI/UX and Graphics Designer

Company: Mofer Technologies

Posted On: Mar 07, 2024

More Jobs

Ads