Apartment at Africa Union for sale & price in Ethiopia

Price : 21,900,000.00 ETB

Description

091******* #በአፍሪካ_ህብረት #የከተማችን እጅግ ተፈላጊው አፓርታማ ለሽያጭ ቀርቧል የብዙሃን ቤት ገዥዎች ተደጋጋሚ ጥያቄ የነበረው የአዲስ ላይፍ ሪልስቴት ከአፍሪካ ህብረት ግቢ ፊትለፊት ግንባታው በመገባደድ ላይ ባለው ህንፃ (#አፍሪካ_ህብረት_ሳይት) የውስን ቤቶች ሽያጭ ተጀመረ። ሁሉም ቤቶች በህንፃው 16ኛ ወለል ይገኛሉ የግንባታው አጨራረስ ቤትዎን ከየትኛውም ሌላ ቦታ አስበልጦ የሚያስናፍቅ ነው ስፋት፣ ውበት እና ድንቅ ዕይታ ተጣምረው በህንፃችን ያገኟቸዋል ️ባለ 3 መኝታ 263.75 ካሬ ️ባለሶስት መኝታ 236ካሬ ️ባለሁለት መኝታ 200.53 ካሬ ️ባለሁለት መኝታ 158.8 ካሬ ️ባለሁለት መኝታ 130 ካሬ ሙሉለሙሉ የተጠናቀቀ ቤት ⌛️በ3 ወራት የሚረከቡት +25*******

Share this with your friends