Real estates sales for sale & price in Ethiopia

Price : 85,500.00 ETB

Description

"ጉለሌ II አፓርትመንት" Ovid Real Estate መገኛ ቦታ - ጳዉሎስ ሆስፒታል ፊት ለፊት የኢትዮጰያ መድሃኒት ማከማቻ መጋዘን አጠገብ ️ ከመርካቶ በ 1.6 ኪ.ሜ ርቀት ️ ከፒያሳ በ 3.4 ኪ.ሜ ርቀት ️ ከአበበ ቢቂላ እና ቅዱስ ጳዉሎስ ሆስፒታል በ 300 ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ️ አስተማማኝ የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ ️ ተጠባባቂ ጀነሬተር ያለው ️ የውሃ አቅርቦት የማያሳስቦት ️ ደረጃውን የጠበቀ የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራ (አፓርታማው 4,161 ካሬ ግቢ ሲኖረው)፤ B + G + 3P + 19 ነዉ ከባለ አንድ መኝታ (83 ካሬ እስክ ባለ 4 መኝታ 182 ካሬ አማራጮች አሉት) ️ ህንፃዉ 5 ብሎኮች ሲኖሩት ብሎክ 1 ላይ በወለል 2 ቤት እና ሌሎቹ ብሎኮች ላይ በወለል 4 ቤቶች ተካተዋል፡፡ የአፓርታማዎች የካሬ ዋጋ 85,500 ብር(15% ቫትን ያካተተ ሲሆን ሙሉ በሙሉ የግንባታ ስራዎች ተጠናቀው ማለት ኪችን ካብኔት እና ቁም ሳጥን ጨምሮ (Fully Finished) የሚረከቡ ይሆናል። ️ ቅድመ ክፍያ 10% ሲሆን ቀሪዉን ክፍያ ደግሞ በግንባታ ሂደት፣ በ 7 ዙር የሚከፈል ፡፡ ያሉ የካሬ አማራጮች እና የክፍያ መጠን፡፡ ℹ️ ባለ 2 መኝታ (110 ካሬ) ℹ️ ባለ 3 መኝታ (148 ካሬ) ℹ️ ባለ 3 መኝታ (153 ካሬ) ℹ️ ባለ 4 መኝታ (182 ካሬ) ለበለጠ መረጃ #093******* & #071******* Fb= https://www.facebook.com/fanlegasu.nigat Tk= tiktok.com/@zeta.ma23 Tg= https://t.me/+pxv7mHqmEI1lNzA0 ያገኙናል እናመሰግጋ። ይደውሉልን። #Ovideproperties #realestate #homesforsa

Share this with your friends