Ads

apartment for sale wollo sefer gotera price in Ethiopia

Price : 79,000.00 ETB

Description

️ ቤትዎን በእውቀት ይግዙ። ወሎ ሰፈር ጎተራ ማሳለጫ በሙያቸው በተመሰከረላቸውና አንቱታን ባተረፉ በአርክቴክቶችና በምህድስና ባለሙያዎች ባለቤትነት የተመሰረተው ድርጅታችን B+G+9 የመኖሪያ ህንጻ ግንባታን ጀምሯል። በ 20% ቅድመ ክፍያ 79 ሺ ብር በ ካሬ.ሜ ለሁለት ቤቶች ብቻ በግንባታ ላይ የሚገኝና በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ የሚጠናቀቅ ከ 140 - 176 ካሬ.ሜ ስፋት ያላቸው በወለል ሁለት ቤቶች የራሱ የሆነ ከተማውን የሚቃኙበት ሰገነትና በቂ የመኪና ማቆሚያ ያለው ባለ ሁለትና ባለ ሶስት መኝታ ያልተሸጡ አስራ ሁለት ቤቶች ብቻ ቀርተውናል። ከክፍያ ሁኔታ ጋር የተመቻቸ ልዩ ቅናሽ አቅርበናል። ለበለጠ መረጃ በ 09-******* ይደውሉ

Share this with your friends