ለ25ቤቶች የወጣ ዋጋ የአፓርታማ ሽያጭ for sale & price in Ethiopia

Price : 76,573.00 ETB

Description

"ጉለሌ II አፓርትመንት"

መገኛ ቦታ - ጳዉሎስ ሆስፒታል ፊት ለፊት የኢትዮጰያ መድሃኒት ማከማቻ መጋዘን አጠገብ 

️ ከመርካቶ በ 1.6 ኪ.ሜ ርቀት 

️ ከፒያሳ በ 3.4 ኪ.ሜ ርቀት 

️ ከአበበ ቢቂላ እና ቅዱስ ጳዉሎስ ሆስፒታል በ 300 ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ

️ አስተማማኝ የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ

️ ተጠባባቂ ጀነሬተር ያለው 

️ የውሃ አቅርቦት የማያሳስቦት

️ ደረጃውን የጠበቀ የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራ 

(አፓርታማው 4,161 ካሬ ግቢ ሲኖረው)፤ B + G + 3P + 19 ነዉ 

ከባለ አንድ መኝታ (83 ካሬ እስክ ባለ 4 መኝታ 182 ካሬ አማራጮች አሉት) 

️ 3 ፖዲየም ፍሎሮች ለመኪና ማቆሚያ የሚዉሉ ይሆናል።

 

️ ህንፃዉ 5 ብሎኮች ሲኖሩት ብሎክ 1 ላይ በወለል 2 ቤት እና ሌሎቹ ብሎኮች ላይ በወለል 4 ቤቶች ተካተዋል፡፡

የአፓርታማዎች የካሬ ዋጋ 1,350$(76,573ETB) (15% ቫትን ያካተተ ሲሆን ሙሉ በሙሉ የግንባታ ስራዎች ተጠናቀው(Fully Finished) የሚረከቡ ይሆናል።

️ ቅድመ ክፍያ 30% ሲሆን ቀሪዉን ክፍያ ደግሞ በግንባታ ሂደት፣ በ 7 ዙር፣ በ2 ዓመት ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡

 

️ክፍያዎች የሚፈፅሙት በብር ሲሆን በዕለቱ ብሔራዊ ባንክ በሚያወጣው እለታዊ የሽያጭ ምንዛሬ (selling exchange rate) ተመን ይሆናል።

 

ያሉ የካሬ አማራጮች እና የክፍያ መጠን፡

 

ℹ️ ባለ 1 መኝታ (83 ካሬ) 

ቅድመ ክፍያ (30%) = 1.8ሚሊዮን

ℹ️ ባለ 2 መኝታ (110 ካሬ) 

ቅድመ ክፍያ (30%) =2.4ሚሊዮን

ℹ️ ባለ 3 መኝታ (148 ካሬ) 

ቅድመ ክፍያ (30%) = 3.3ሚሊዮን

ℹ️ ባለ 3 መኝታ (153 ካሬ) 

ቅድመ ክፍያ (30%) = 3.4ሚሊዮን

ℹ️ ባለ 4 መኝታ (182 ካሬ) 

ቅድመ ክፍያ (30%) = 4ሚሊዮን

የግንባታ ስራውን ሙሉ በሙሉ አጠቃሎ ለማስረከብ የተቀመጠለት የጊዜ ገደብ 24 ወራት ብቻ ነዉ።

 

  

ሳይት ለመጎብኘት እና ቀጠሮ ለማስያዝ እንዲሁም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት 

️ (097*******) ይደውሉልን።