Ads

የመንገድ ስራ ፎርማን Job Vacancy in Ethiopia

Posted On: Nov 01, 2023

Deadline Date: Nov 11, 2023

The Deadline for this job has already passed!

Company: Ethiopian Construction design and supervision Works Corporation

Job Description

ከቴክኒክና ሞያ ተቋም በቲቪኢቲ ደረጃ 4 (TVET Level IV) በኮንስትራክሽን መስክ ያለዉ ፣ በተመሳሳይ የስራ መደብ 8 አመትና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለዉ (በፎርማንነት ከ 5 አመት ያላነሰ)፣ ስቶን ቤዝድ አስፋልት (stone based asphalt) እና ኮንክሪት መንገድ (Concrete road) ላይ የሰራ ቢሆን ይመረጣል

Job Requirements

- Quanitity Required: 1
- Minimum Years Of Experience: #8_years
- Deadline: November 14, 2023

How to Apply

The Deadline for this job has already passed!

How To Apply: ከላይ ያሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች፣ የትምህርት ማስረጃችሁን እና የስራ ልምዳችሁን ፎቶ በማንሳት ከታች በተጠቀሰዉ ስልክ ቁጥር 0985390357 በቴሌግራም ላይ በመላክ ማመልከት ትችላላችሁ
 

Share this with your friends

Ads

Ads