Ads

የቀላልና የመካከለኛ ደረጃ መኪና ሹፌርና ተጎዳኝ የስርጭትና የመገጣጠሚያ ረዳት Job Vacancy in Ethiopia

Posted On: Apr 22, 2021

Deadline Date: Apr 28, 2021

The Deadline for this job has already passed!

Company: ዋሪት ሙሉጥላ ኢንተርናሽናል ኁላ/የተ/የግ/ኩባንያ

Job Description

- ብዛት:- 5

Job Requirements

- 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ወይም ተመጣጣኝ የመንጃ ፈቃድ ያለዉ፤

- 3 ዓመትና ከዚያ በላይ በመካከለኛ መኪና የማሽከርከር የስራ ልምድ ያለው

How to Apply

The Deadline for this job has already passed!

- የትምህርት የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት አስተዳደር የሰዉ ኌይል ልማት ዋና ክፍል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

አድራሻ:- ኌይሌ ገ/ሥላሴ ጐዳና ውሃ ልማት ፊት ለፊት ዋሪት ህንጻ

Share this with your friends

Ads

Tags

Driver

Ads