Ads
ግዢ ኦፊሰር II Job Vacancy in Ethiopia
Posted On: Apr 29, 2021
Deadline Date: May 04, 2021
The Deadline for this job has already passed!
Company: መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት
Job Description
ድርጅታችን ከዚህ በታች ለተገለፀው የስራ መደብ ስራ ፈላጊዎች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
Job Requirements
አስፈላጊ መስፈርት------በአካውንቲንግ ወይም ፐርቼዚንግ ኤንድ ሰፕላይ ማኔጅመንት ዲግሪ ያለው ያላት
አግባብ ያለው የስራ ልምድ-----ከ2 ዓመት በላይ በሙያው አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችል
ደመወዝ------በድርጅቱ የደመወዝ ድኬል መሰረት
የስራ ቦታ-------ለዋና መ/ቤት
ብዛት------01
የስራ መደብ ደረጃ------VIII
How to Apply
The Deadline for this job has already passed!
ማሳሰቢያ፡- ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ማመልከቻችሁንና የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ቃሊቲ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት አስተዳደር ቡድን በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን
አድራሻ፡- ስልክ ቁጥር 0114-35-21-48/49/50/51
ፖስታ ሳጥን ቁጥር 626 ኮድ 1230 አቃቂ በሰቃ
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት
Share this with your friends
Ads
Ads