የህግ ጥናት ባለሙያ Job Vacancy in Ethiopia
Posted On: May 27, 2021
Deadline Date: Jun 01, 2021
The Deadline for this job has already passed!
Company: የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት
Job Description
ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ መደቦች ላይ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
Job Requirements
የትምህርት ዝግጅትና የስራ ልምድ……... በህግ የባችለር ዲግሪና 7 ዓመት የስራ ልምድ በህግ ማስትሬት ዲግሪ 5 ዓመት ወይም በህግ ዶክትሬት ዲግሪና 3 ዓመት የስራ ልምድ
ብዛት…….1
ደረጃ…….XVI
የደመወዝ መጠን……9,056.00
How to Apply
The Deadline for this job has already passed!
1. የስራ ቦታ ፡- አዲስ አበባ
2. የመመዝገቢያ ቀን ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት
3. የመመዝገቢያ ቦታ ፡- ከስታዲየም ወደ ሳሪስ በሚወስደው መንገድ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው መዓዛ ደሳለኝ ታወር ህንጻ 5ኛ ፎቅ
የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡