Ads

የነገረ-ፈጅ ባለሙያ Job Vacancy in Ethiopia

Posted On: May 27, 2021

Deadline Date: Jun 01, 2021

The Deadline for this job has already passed!

Company: የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት

Job Description

ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ መደቦች ላይ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

Job Requirements

የትምህርት ዝግጅትና የስራ ልምድ……... በህግ የባችለር ዲግሪና 7 ዓመት የስራ ልምድ በህግ ማስትሬት ዲግሪ 5 ዓመት ወይም በህግ ዶክትሬት

ብዛት…….1

ደረጃ…….XVI

የደመወዝ መጠን……9,056.00

How to Apply

The Deadline for this job has already passed!

1.      የስራ ቦታ ፡- አዲስ አበባ

2.     የመመዝገቢያ ቀን ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት

3.     የመመዝገቢያ ቦታ ፡- ከስታዲየም ወደ ሳሪስ በሚወስደው መንገድ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው መዓዛ ደሳለኝ ታወር ህንጻ 5ኛ ፎቅ

   የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

Share this with your friends

Ads

Ads