የህጻናት ፓርላማ በለሙያ Job Vacancy in Ethiopia
Posted On: May 27, 2021
Deadline Date: Jun 01, 2021
The Deadline for this job has already passed!
Company: የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት
Job Description
ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ መደቦች ላይ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ ያላቸው አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
Job Requirements
የትምህርት ዝግጅትና የስራ ልምድ……... በስርዓተ ፆታ ሶሻል አንትሮፖሎጅ፤ ስነልቦና/ሳይኮሎጂ ሶሻል ወርክ፤ ሶሾዮሎጂ፤በባችለር ዲግሪና 9 ዓመት የስራ ለምድ ወይም ማስተርስ ዲግሪና 7 ዓመት ወይም ዶክትሬት ድግሪና 5 ዓመት የስራ ልምድ
ብዛት…….1
ደረጃ…….XIII
የደመወዝ መጠን……8,017.00
How to Apply
The Deadline for this job has already passed!
1. የስራ ቦታ ፡- አዲስ አበባ
2. የመመዝገቢያ ቀን ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት
3. የመመዝገቢያ ቦታ ፡- ከስታዲየም ወደ ሳሪስ በሚወስደው መንገድ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው መዓዛ ደሳለኝ ታወር ህንጻ 5ኛ ፎቅ
የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡