የአነስተኛ መኪና ሹፌር መካኒክ Job Vacancy in Ethiopia
Posted On: May 23, 2021
Deadline Date: Jun 02, 2021
The Deadline for this job has already passed!
Company: ጉምሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
Job Description
- ብዛት-----1
- የስራ ቦታ------አዲስ አበባ
- የቅጥር ሁኔታ፦ በቋሚነት
Job Requirements
- 10ኛ/ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 3ኛ መንጃ ፈቃድ የህዝብ 1 ያለዉ
- በሾፌር መካኒክነት ከ2 ዓመትና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለዉ
How to Apply
The Deadline for this job has already passed!
- ከዚህ በላይ የተጠቀሰዉን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ በሥራ ቀናት ዉስጥ በዋናው መስሪያ ቤት ህንፃ 1ኛ ፎቅ የሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
- አድራሻ፦ ቦሌ ሚካኤል ቤተ ክርስትያን የሰራዉ ህንፃ አስፋልት ተሻግሮ ጉምሳ ትሬዲንግ ህንፃ ብለው መቅረብ ይችላል;;